የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ መፍትሔ ታጥቶለት ሳይገኝለት ዓመታት ለዘለቀው የሁለቱ ሀገሮች የድንበር ውዝግብ ሁነኛ መፍትኄ ተስፋ ባንሰራራ በተባለ ውሳኔያቸው አንድ የልዑካን ቡድን ወደ አዲስ አበባ ሊልኩ ማቀዳቸውን ይፋ አደረጉ።
የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ መፍትሔ ታጥቶለት ሳይገኝለት ዓመታት ለዘለቀው የሁለቱ ሀገሮች የድንበር ውዝግብ ሁነኛ መፍትኄ ተስፋ ባንሰራራ በተባለ ውሳኔያቸው አንድ የልዑካን ቡድን ወደ አዲስ አበባ ሊልኩ ማቀዳቸውን ይፋ አደረጉ።
AMHARIC.VOANEWS.COM
ኤርትራ የልዑካን ቡድን ወደ አዲስ አበባ ልትልክ ነው
የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ መፍትሔ ታጥቶለት ሳይገኝለት ዓመታት ለዘለቀው የሁለቱ ሀገሮች የድንበር ውዝግብ ሁነኛ መፍትኄ ተስፋ ባንሰራራ በተባለ ውሳኔያቸው አንድ የልዑካን ቡድን ወደ አዲስ አበባ ሊልኩ ማቀዳቸውን ይፋ አደረጉ።
0 Comments 0 Shares