AMHARIC.VOANEWS.COM
ሃሪስ የፓርቲያቸው ዕጩ ሆነው ሲመረጡ ራዕያቸው ከትረምፕ እንደሚለይ ያሳዩበት ሥነ ስርዓት
ከአንድ ወር በፊት ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን በዳግም ምርጫው እንደማይወዳደሩ አሳውቀው የውድድሩን ችቦ ያስተላለፉላቸው ምክትል ፕሬዚደንታቸው ካማላ ሐሪስ ትላንት ሐሙስ ቺካጎ ከተማ ላይ በተጠናቀቀው የፓርቲያቸው ጉባኤ ላይ እጩነታቸውን በተቀበሉበት ንግግር የህይወት ታሪካቸውን እና ራዕያቸውን ከተቀናቃኛቸው ከሪፐብሊካኑ እጩ፣ ከቀድሞው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር እያነጻጸሩ አሳይተዋል። የአሜሪካ ድምጿ የዋይት ሀውስ ቢሮ ኃላፊ ፓትሲ ዊዳኩስዋራ በቺካጎ፣ ኢሊኖይ...
0 Comments 0 Shares