(ኤፍ ቢ ሲ)- በደቡብ ክልል ሲዳማ፣ ወላይታ እና ጉራጌ ዞኖች እና ቀቤና ወረዳ አመራሮች በየአካባቢዎቹ ሰሞኑን ለተፈጠሩት ግጭቶች ኃላፊነት ወስደው ስልጣን በገዛ ፈቃዳቸው ሊለቁ እንደሚገባ እና ያንንም አመራሮቹ እንደሚፈፅሙ እምነት እንዳላቸው የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ገለፁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከትናንት ጀምሮ በሀዋሳ፣ ወላይታ ሶዶ እና ወልቂጤ ከተሞች ከየአካባቢዎቹ ነዋሪዎች ጋር ተወያይተዋል። በዛሬው እለት ከጉራጌ […]
(ኤፍ ቢ ሲ)- በደቡብ ክልል ሲዳማ፣ ወላይታ እና ጉራጌ ዞኖች እና ቀቤና ወረዳ አመራሮች በየአካባቢዎቹ ሰሞኑን ለተፈጠሩት ግጭቶች ኃላፊነት ወስደው ስልጣን በገዛ ፈቃዳቸው ሊለቁ እንደሚገባ እና ያንንም አመራሮቹ እንደሚፈፅሙ እምነት እንዳላቸው የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ገለፁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከትናንት ጀምሮ በሀዋሳ፣ ወላይታ ሶዶ እና ወልቂጤ ከተሞች ከየአካባቢዎቹ ነዋሪዎች ጋር ተወያይተዋል። በዛሬው እለት ከጉራጌ […]
WWW.ETHIOPIAFIRST.COM
ግጭት በተፈጠረባቸው የደቡብ ክልል የሚገኙ አመራሮች ኃላፊነት ወስደው ስልጣን በፈቃዳቸው ሊለቁ ይገባል - ጠ/ሚ ዶክተር አብይ
(ኤፍ ቢ ሲ)- በደቡብ ክልል ሲዳማ፣ ወላይታ እና ጉራጌ ዞኖች እና ቀቤና ወረዳ አመራሮች በየአካባቢዎቹ ሰሞኑን ለተፈጠሩት ግጭቶች ኃላፊነት ወስደው ስልጣን በገዛ ፈቃዳቸው ሊለቁ እንደሚገባ እና ያንንም አመራሮቹ እንደሚፈፅሙ እምነት እንዳላቸው የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ገለፁ።ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከትናንት ጀምሮ በሀዋሳ፣ ወላይታ ሶዶ እና ወልቂጤ ከተሞች ከየአካባቢዎቹ ነዋሪዎ
0 Comments 0 Shares