( ኤፍ.ቢ.ሲ)- የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዶክተር አብይ አህመድ የኤርትራ ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ለኢትዮጵያ መንግስት የእርቅና ድርድር ጥሪ ለሰጡት ምላሽ ምስጋና አቀረቡ። በመልዕክታቸውም ኢትዮጵያ የኤርትራን የልዑካን ቡድንን በታላቅ አክብሮት ተቀብላ ለማስተናገድ ዝግጁ መሆኗን ነው ያስታወቁት። የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ምላሻቸውን የሰጡት በየዓመቱ በሚከበረው የሰማዕታት መታሰቢያ ቀን ላይ በቀጥታ ቴሌቪዥን ስርጭት ባደረጉት ንግግር ሲሆን፥ በድንበር ጉዳይ ላይ […]
( ኤፍ.ቢ.ሲ)- የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዶክተር አብይ አህመድ የኤርትራ ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ለኢትዮጵያ መንግስት የእርቅና ድርድር ጥሪ ለሰጡት ምላሽ ምስጋና አቀረቡ። በመልዕክታቸውም ኢትዮጵያ የኤርትራን የልዑካን ቡድንን በታላቅ አክብሮት ተቀብላ ለማስተናገድ ዝግጁ መሆኗን ነው ያስታወቁት። የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ምላሻቸውን የሰጡት በየዓመቱ በሚከበረው የሰማዕታት መታሰቢያ ቀን ላይ በቀጥታ ቴሌቪዥን ስርጭት ባደረጉት ንግግር ሲሆን፥ በድንበር ጉዳይ ላይ […]
0 Comments
0 Shares