(Sendek)- ሕገመንግስታዊ ሥርዓቱ ተከትለው ወደ ስልጣን በመጡት የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አስተዳደር ላይ አሲረዋል ተብለው የተጠረጠሩ ሶስት አምባሳደሮች ሊጠሩ መሆኑን ምንጮቻችን ገለፁ፡፡ በሴራ የተጠረጠሩት አምባሳደር ዶክተር ተቀዳ አለሙ በተባበሩት መንግስታት የኢትዮጵያ ቋሚ መልክተኛ፣ በካናዳ የኢትዮጵያ አምባሳደር ወ/ሮ አስቴር ማሞ እና በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር አቶ ካሳ ተክለብርሃን ሲሆኑ፣ ግለሰቦቹ የሀገሪቷን ጥቅም በሚፃረር ሁኔታዎች ውስጥ ሴራ አድርገዋል ተብለው […]
(Sendek)- ሕገመንግስታዊ ሥርዓቱ ተከትለው ወደ ስልጣን በመጡት የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አስተዳደር ላይ አሲረዋል ተብለው የተጠረጠሩ ሶስት አምባሳደሮች ሊጠሩ መሆኑን ምንጮቻችን ገለፁ፡፡ በሴራ የተጠረጠሩት አምባሳደር ዶክተር ተቀዳ አለሙ በተባበሩት መንግስታት የኢትዮጵያ ቋሚ መልክተኛ፣ በካናዳ የኢትዮጵያ አምባሳደር ወ/ሮ አስቴር ማሞ እና በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር አቶ ካሳ ተክለብርሃን ሲሆኑ፣ ግለሰቦቹ የሀገሪቷን ጥቅም በሚፃረር ሁኔታዎች ውስጥ ሴራ አድርገዋል ተብለው […]
WWW.ETHIOPIAFIRST.COM
ከብሔራዊ ጥቅም በተቃርኖ ቆመዋል የተባሉ፤ ሶስት አምባሳደሮች ሊጠሩ ነው
(Sendek)- ሕገመንግስታዊ ሥርዓቱ ተከትለው ወደ ስልጣን በመጡት የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አስተዳደር ላይ አሲረዋል ተብለው የተጠረጠሩ ሶስት አምባሳደሮች ሊጠሩ መሆኑን ምንጮቻችን ገለፁ፡፡በሴራ የተጠረጠሩት አምባሳደር ዶክተር ተቀዳ አለሙ በተባበሩት መንግስታት የኢትዮጵያ ቋሚ መልክተኛ፣ በካናዳ የኢትዮጵያ አምባሳደር ወ/ሮ አስቴር ማሞ እና በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር አቶ ካሳ ተክለብር
0 Comments 0 Shares