(የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር)- የኢፌዲሪ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ የደቡብ ሱዳን ፕሬዝዳንት ሳልቫ ኪርና የተቃዋሚ መሪ ሬክ ማቻር የአገራቸው ሠላም የመጨረሻ ዕልባት እንዲያገኝ ያላቸውን ልዩነት እንዲየጠቡ አሳስቧቸዋል። ጠ/ሚኒስትሩ ትላንት ምሽት በፅ/ቤታቸው ሁለቱን መሪዎች በነጋገሩበት ወቅት በዘመናት ትግል ነፃ የወጡትን ህዝብ ከሞት ፣እንግልት እና ስደት መታደግ አለባቸው ብለዋል። ሁለቱ የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎች አዲስ አበባ ውስጥ ሲገናኙ ከሁለት […]
(የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር)- የኢፌዲሪ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ የደቡብ ሱዳን ፕሬዝዳንት ሳልቫ ኪርና የተቃዋሚ መሪ ሬክ ማቻር የአገራቸው ሠላም የመጨረሻ ዕልባት እንዲያገኝ ያላቸውን ልዩነት እንዲየጠቡ አሳስቧቸዋል። ጠ/ሚኒስትሩ ትላንት ምሽት በፅ/ቤታቸው ሁለቱን መሪዎች በነጋገሩበት ወቅት በዘመናት ትግል ነፃ የወጡትን ህዝብ ከሞት ፣እንግልት እና ስደት መታደግ አለባቸው ብለዋል። ሁለቱ የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎች አዲስ አበባ ውስጥ ሲገናኙ ከሁለት […]
0 Comments
0 Shares