Search Results
ሁሉንም ዕይ
አባል ይሁኑ
Sign In
አዲስ ምዝገባ
ፍለጋ
News Feed
Mine
My Blogs
My Products
My Funding
My Offers
EXPLORE
Pages
Groups
Events
Blogs
Market
Funding
Offers
Movies
VOA - Amharic
shared a link
2024-08-24 08:34:01
-
AMHARIC.VOANEWS.COM
“ባልታወቁ ታጣቂዎች የተያዘችውን የሰገን ከተማ የመንግስት የጸጥታ ኃይሎች መልሰው ተቆጣጥረዋል” የሰገን ዙሪያ ወረዳ
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ኮንሶ ዞን፣ ሰገን ዙሪያ ወረዳ፣ ሰገን ከተማ፣ ካለፈው ሳምንት ቅዳሜ አንስቶ በተፈጸመ ጥቃት “የተገደሉት ሰዎች ቁጥር ስምንት የማኅበረሰብ ፖሊስ አባላትን ጨምሮ 14 ደርሷል” ሲል የወረዳው አስተዳደር አስታውቋል ። የወረዳው አስተዳዳሪ አቶ ኡርማሌ ኡጋንዴ፥ "የፀረ ሰላም ኀይል እና ጽንፈኞች" ሲሉ በጠሯቸው ታጣቂዎች ለአምስት ቀናት፣ በታጣቂዎች ቁጥጥር ሥር የቆየችውን የሰገን ከተማ፣ ዛሬ የመንግስት ኃይሎች መቆጣጠራቸውን...
0 Comments
0 Shares