AMHARIC.VOANEWS.COM
የዘንድሮው የአሸንዳ በዓል፣በመቐለ ከተማ በድምቀት መከበር ጀምሯል
የበዓሉ ተሳታፊዎችም፣በሕወሃት በአመራሮች መካከል የተፈጠረው ፖለቲካዊ ልዩነት በበዓሉ ድምቀት ላይ ተፅእኖ አላሳደረም ሲሉ ተናግረዋል ። ለሁለት የተከፈሉት የህወሓት አመራሮች ተወካዮች ለመጀመሪያ ጊዜ በአንድ መድረክ ላይ በተገኙበት በዐሉ መከበር ጀምሯል፡፡ ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ፡፡
0 Comments 0 Shares