AMHARIC.VOANEWS.COM
ካመላ ሄሪስ ለአሜሪካ ፕሬዝደንትነት በፓርቲው መታጫተቸውን በይፋ ተቀበሉ
የአሜሪካው ምክትል ፕሬዝደንት ካመላ ሄሪስ ለአሜሪካ ፕሬዝደንትነት እንዲወዳደሩ በፓርቲው መታጫተቸውን በይፋ ተቀበለዋል። ካመላ ሄሪስ እጩ መሆናቸውን በይፋ የተቀበሉት በቺካጎ ከተማ ለአራት ቀናት ሲደረግ በነበረው የፓርቲያቸው ጉባኤ ማጠቃለያ ላይ ሐሙስ ምሽት ባሰሙት ንግግር ነው። ስለ አስተዳደጋቸውና ስለ ወላጆቻቸው የተናገሩት ካመላ ሄሪስ፣ አስተዳደጋቸው አሁን ያሉበት ቦታ ለመድረሳቸው መሠረት እንደሆነ አስታውቀዋል። ቤተሰብና እምነት ሰዎችን ለመቅረጽ ሚና...
0 Comments 0 Shares