ባለፈው ሳምንት ኬንያ ውስጥ በኢትዮጵያ ድንበር አቅራቢያ የተወሰዱት ሁለት የኮሪያ ዜግነት ያላቸው ግለሰቦች፤ መንግስት “ሸኔ” እያለ በሚጠራው የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት “ታግተው ለአልሸባብ ተላልፈው መሰጠታቸውን” የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ገለጸ።
ታጣቂ ቡድኑ፤ በሶማሊያ ከሚንቀሳቀሰው አልሸባብ ጋር “ቀጥታ ግንኙነት አለው” ሲልም ከስሷል።
ታጣቂ ቡድኑ፤ በሶማሊያ ከሚንቀሳቀሰው አልሸባብ ጋር “ቀጥታ ግንኙነት አለው” ሲልም ከስሷል።
ባለፈው ሳምንት ኬንያ ውስጥ በኢትዮጵያ ድንበር አቅራቢያ የተወሰዱት ሁለት የኮሪያ ዜግነት ያላቸው ግለሰቦች፤ መንግስት “ሸኔ” እያለ በሚጠራው የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት “ታግተው ለአልሸባብ ተላልፈው መሰጠታቸውን” የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ገለጸ።
ታጣቂ ቡድኑ፤ በሶማሊያ ከሚንቀሳቀሰው አልሸባብ ጋር “ቀጥታ ግንኙነት አለው” ሲልም ከስሷል።
0 Comments
0 Shares