AMHARIC.VOANEWS.COM
የዲሞክራቲክ ፓርቲው ብሔራዊ ጉባኤ ሶስተኛ ምሽት በመካሄድ ላይ ነው
ዛሬ ለሶስተኛ ምሽት በመቀጠል ላይ ባለው የዲሞክራቲክ ፓርቲው ብሔራዊ ጉባኤ ላይ፣ ፓርቲውን በመወከል በምክትል ፕሬዝደንትትነት የሚወዳደሩትን ቲም ዋልዝ እንዲሁም የቀድሞ ፕሬዝደንት ቢል ክሊንተን ንግግር እንደሚያደርጉ በመጠበቅ ላይ ነው። መድረኩ ቲም ዋልዝ ዛሬ ምሽት ራሳቸውን ከአሜሪካ ሕዝብ ጋራ የሚያስተዋውቁበት ይሆናል ተብሏል። የፓርቲውን የምርጫ ዘመቻ እንዲሁም የምሽቱን ዋና መልዕክት እንደሚያስተላልፉም ይጠበቃል። የሶስተኛ ምሽቱ አብይ መፈክርም...
0 Comments 0 Shares