AMHARIC.VOANEWS.COM
የዲሞክራት ፓርቲው ብሔራዊ ጉባኤ ሁለተኛ ቀን ውሎ ሲገመገም
በመካከለኛው ምዕራብ ዩናይትድ ስቴትሷ የኢሊኖይ ክፍለ ግዛት ዋና ከተማ ሺካጎ በመካሄድ ባለው ሁለተኛ ቀን ምሽት ተሰሙ የንግግሮችን ይዘት እና በምርጫው ሂደት ያላቸውን አንድምታም መልከት ያደርጋል። ፕሮግራሙ በተጨማሪም ብርቱ ፉክክር በሚታይበት የሁለቱ ተቀናቃኝ ፓርቲዎች ትንቅንቅ እና በተመሳሳይ ጊዜ በሚካሄዱት የምክር ቤቶች ምርጫዎች ጭምር ሊያሳድር የሚችለውን ተጽዕኖም ይመረምራል። ሞያዊ ትንታኔውን የሚሰጡን ዶ/ር አዲሱ ላሽተው በማክማስተር ዩኒቨርሲቲ...
0 Comments 0 Shares