የቀድሞው የኤርትራ የገንዘብ ሚንስትር በእስር ላይ ሳሉ አረፉ
የቀድሞው የኤርትራ የገንዘብ ሚንስትር ብርሃነ አብርኸ ከመስከረም 7, 2011 ዓም አንስቶ በፖሊስ ቁጥጥር ስር ባሉበት ህይወታቸው ማለፉን ለአሜሪካ ድምጽ የአፍሪካ ቀንድ አገልግሎት የተናገሩ የቤተሰባቸው አባላት አረጋግጠዋል። አቶ ብርሃኔ እስር ላይ በነበሩበት ወቅት ጠያቂ አያገኛቸውም ነበር።
እንደ አውሮፓውያን የዘመን አቆጣጠር ከ2001 እስከ 2012 የኤርትራ የቀድሞው የገንዘብ ሚንስትር የነበሩት አቶ ብርሃነ የመንግስትን ፖሊሲ በግልጽ የሚተቹ ባለ ሁለት ጥራዝ...