Search Results
ሁሉንም ዕይ
አባል ይሁኑ
Sign In
አዲስ ምዝገባ
ፍለጋ
News Feed
Mine
My Blogs
My Products
My Funding
My Offers
EXPLORE
Pages
Groups
Events
Blogs
Market
Funding
Offers
Movies
VOA - Amharic
shared a link
2024-08-22 08:34:02
-
AMHARIC.VOANEWS.COM
“የትግራይ ክልል አስተዳደሮች ስብሰባ ማካሄድ የሚችሉት በጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዚዳንት ዕውቅና ብቻ ነው” አቶ ጌታቸው ረዳ
የትግራይ ክልል የዞንና እና የወረዳ አስተዳደሮች ስብሰባ ማካሔድ የሚችሉት፣ በጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዚዳንት ዕውቅና ብቻ እንደሆነ አቶ ጌታቸው ረዳ አስታወቁ፡፡ አቶ ጊታቸው ይሕንን ያስታወቁት ዛሬ ለክልሉ የዞን እና የወረዳ አስተዳደሮች በጻፉት ደብዳቤ ነው፡፡ በሌላ በኩል፣ ለአሜሪካ ድምፅ አስተያየት የሰጡ የመቐለ ከተማ ነዋሪዎች፣ በህወሓት አመራሮች መካከል መከፋፈል ቢፈጠርም፣የክልሉ የጸጥታ ኀይሎች ገለልተኛ ኾነው እንዲቀጥሉ ጠይቀዋል፡፡
0 Comments
0 Shares