ህወሓት በክልሉ መንግሥት ውስጥ ባለው ውክልና ላይ እንደሚነጋገር ዶክተር ደብረ ጽዮን ጠቆሙ
ለሁለት ከተከፈለው የህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ(ህወሓት) አመራር አንዱን ቡድን የሚመሩት ዶክተር ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤል፣ ልዩነቱ ይፋ ከኾነ በኋላ ፓርቲው በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ውስጥ ያለውን ውክልና ዳግም ለማደራጀት ፍላጎት እንዳለው ጠቁመው፣ በጉዳዩ ላይ፣ “ከፌደራል መንግሥት እና የክልሉን አስተዳደር ከመሠረቱ አካላት ጋራ ውይይት እናካሒዳለን” ሲሉ ተናግረዋል፡፡
የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እውቅና ባልሰጠውና አቶ ጌታቸው ረዳን ጨምሮ 16 የፓርቲው...