AMHARIC.VOANEWS.COM
በዶ/ር ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤል የሚመራው የህወሓት ቡድን አቶ ጌታቸው ረዳን ማገዱን አስታወቀ
በሁለት ቡድኖች ተከፍሎ እየተወዛገበ ከሚገኘው የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) አመራር ውስጥ፣ ላለፉት ሰባት ቀናት በመቐለ የሰማዕታት ሐወልት አዳራሽ ሲያካሒድ የቆየውን ጉባኤ ዛሬ ሰኞ ያጠናቀቀው በዶክተር ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤል የሚመራው ቡድን፣ አቶ ጌታቸው ረዳን ከፓርቲው አባልነት ማገዱን፣ከፓርቲው ምክትል ሊቀ መንበርነትም ማንሳቱን አስታውቋል። በጉባኤው ያልተሳተፉ ሌሎች አመራሮችንም ከፓርቲ አባልነት ማገዱን ጠቁሟል። ጉባኤው፣ ዶክተር ደብረ...
0 Comments 0 Shares