ማሊውያን ከአራት ዓመታት የወታደራዊ አገዛዝ በኋላም በኢኮኖሚ ችግር ውስጥ ናቸው
የማሊ ወታደራዊ ሁንታ የወቅቱን ፕሬዚደንት ከስልጣን አስወግደው ስልጣን ከያዙ ከአራት አመታት በኋላ የበዙ ማሊያውያን ኢኮኖሚያዊ ችግሮች እየተባባሱ መምጣቱን እና የማያቋርጥ የኃይል መቆራረጥ የንግድ ድርጅቶቻቸውን እየጎዳ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
በምዕራብ አፍሪካዋ ሀገር እኤአ ነሀሴ 2020 በቀድሞ ቅኝ ገዥዋ ፈረንሳይ በሚደገፉ ሙሰኛ ገዥዎች፣ በተስፋፋው የጂሃዲስት ዓመፅ እና የኢኮኖሚ ችግር ምክንያት የተቀሰቀሰውን የህዝብ ቁጣ ተከትሎ ነበር መፈንቅለ መንግስቱ...