AMHARIC.VOANEWS.COM
አዲሱ የቬትናም ፕሬዘዳንት በቻይና ጉብኝት እያደረጉ ነው
በቅርቡ ወደ ስልጣን የመጡት የቬትናም ፕሬዘዳንት ቱ ላም የመጀመርያ የጉብኝት መዳረሻቸው ቻይናን አድረገዋል፡፡ ይህም ምንም እንኳን የደቡብ እስያዋ ሃገር ቬትናም ከአሜሪካና ሌሎች ሃገራት ጋር ያላትን ወዳጅነት እያሳደገች ቢሆንም ከጎረቤት ሃገሯ ቻይና ጋር ያላትን ግኑኝነት ቅድሚያ እንደምትሰጠው አመላካች ተደርጎ ተወስዷል፡፡ ፕሬዘዳንቱ በሆንግ ኮንግ አቅራቢያ የምትገኘው ዋና የማምረቻ እና የወጭ ምርት ማዕከል በሆነችው ጓንግዙ ግዛትን መጎብኘታቸውን የቻይና...
0 Comments 0 Shares