AMHARIC.VOANEWS.COM
በአቶ ጌታቸው ቡድን የተጠራ "ህወሓትን የማዳን" ስብሰባ በመቐለ ተካሔደ
ለሁለት ከተከፈለው የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ(ህወሓት) አመራር አንዱን ቡድን በሚመሩት የፓርቲው ምክትል ሊቀ መንበር እና የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ የተጠራ “ህወሓትን የማዳን” የተባለ ስብሰባ፣ ዛሬ እሑድ፣ በመቐለ ከተማ ተካሒዷል። የአቶ ጌታቸው ቡድን፣ ዛሬ እሑድ፣ ነሐሴ 12 ቀን 2016 ዓ.ም. ስብሰባውን ያደረገው፣ በፓርቲው ሊቀ መንበር ዶክተር ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤል የሚመራው ቡድን፣ ባለፈው ማክሰኞ የጀመረውን ጉባኤ...
0 Comments 0 Shares