ሩሲያ የባላስቲክ ሚሳኤል ወደ ኪየቭ ተኮሰች
ሩሲያ ዛሬ በዚህ ወር ለሶስተኛ ጊዜ የባላስቲክ ሚሳኤል ጥቃት ማድረሷን ዩክሬን አስታውቃለች፡፡
ነገር ግን የመጀመሪያ ደረጃ መረጃ እንደሚያመለክተው አብዛኞቹ ተመትተው ወድቀዋል ሲል የኬቭ ወታደራዊ አስተዳደር አስታወቋል።
የኪየቭ ወታደራዊ አስተዳደር ኃላፊ የሆኑት ሰርሂ ፖፕኮ በቴሌግራም የመልእክት መላላኪያ መተግበሪያ ላይ እንደገለጡት ሩሲያውያን በሰሜን ኮሪያ የተሰሩ ባሊስቲክ ሚሳኤሎችን ተጠቅመዋል ብለዋል፡፡
ዘገባውን ያጠናቀረው የሮይተርስ የዜና ወኪል...