በህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ምክትል ሊቀ-መንበር እና የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት በአቶ ጌታቸው ረዳ የተጠራ “ህወሓትን የማዳን” የተባለ ስብሰባ በመቀለ ውስጥ መደረገ ጀመረ። በዚህ “ህወሓትን የማዳን” ሰብሰባ ላይ ወደ በፓርቲው ጠቅላላ ጉባኤ ላይ የማይሳተፉ እና ከኃላፊነታቸው መነሳታቸው የተገለጹ 17 የሚጠጉ የፓርቲው ማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት እንዲሁም የቁጥጥር ኮሚሽን አባላት ተሳታፊ ናቸው።
በህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ምክትል ሊቀ-መንበር እና የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት በአቶ ጌታቸው ረዳ የተጠራ “ህወሓትን የማዳን” የተባለ ስብሰባ በመቀለ ውስጥ መደረገ ጀመረ። በዚህ “ህወሓትን የማዳን” ሰብሰባ ላይ ወደ በፓርቲው ጠቅላላ ጉባኤ ላይ የማይሳተፉ እና ከኃላፊነታቸው መነሳታቸው የተገለጹ 17 የሚጠጉ የፓርቲው ማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት እንዲሁም የቁጥጥር ኮሚሽን አባላት ተሳታፊ ናቸው።
0 Comments
0 Shares