በሩሲያው ተቃዋሚ ግድያ የተፈረደበት እስረኛ ወደ ዩክሬን እንዲዘምት ተለቀቀ
የሩሲያውን የፖለቲካ ተቃዋሚ ቦሪስ ኒምስቶቭን በመግደል የተፈረደበት ታምርላን ኧስከርካኖቭ በዩክሬኑ ጦርነት ሰራዊቱን ለመቀላቀል ኮንትራት ከፈረመ በኋላ ከእስር መለቀቁን የሀገሪቱ መንግሥት ዜና አገልግሎቶች ዛሬ ቅዳሜ ዘገቡ፡፡
ኔምስቶቭ የፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲንን ዋነኛ ተቃዋሚ እና በቀድሞ ፕሬዚዳንት ቦሪስ የልሲን አስተዳደር ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ነበሩ፡፡
እኤአ በ2015 በሩሲያ ዋና ከተማ ሞስኮ ውስጥ ክሬምሊን አጠገብ በሚገኘው ድልድይ አቅራቢያ...