AMHARIC.VOANEWS.COM
የካታሎኒያ መገንጠል መሪ ስፔይን ገብተው ወጡ
የካታሎኒያ ተገንጣይ መሪ ካርሌስ ፑችዴሞን በባርሴሎና በተካሄደው የድጋፍ ሰልፍ ላይ ከታዩ በኋላ ስፔይንን ለቀው ወደ ቤልጂየም ሄዱ። የፓርቲያቸው ዋና ጸሀፊ ዛሬ ዓርብ በሰጡት መግለጫ ፑችዴሞን ስፔይን ውስጥ እንዲያዙ የእስር ማዘዣ ወጥቶባቸዋል ብለዋል፡፡ ይሁን እንጂ ፑችደሞን ከሀገር በመሸሽ ራሳቸውን በግዞት በሚያኖሩባት ዋተርሉ ቤልጂየም ስለመድረሳቸው እንደማያውቁ ዋና ጸሀፊው ጆርዲ ቱሩል ተናግረዋል፡፡ እኤአ ካታሎኒያን ከስፔይን ለመገንጠል ያደረጉት ሙከራ...
0 Comments 0 Shares