የህወሓት አመራሮች ጉዳይ
በህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ(ህወሓት) የፖለቲካ አመራር መካከል ያለው አለመግባባት፣ የሰሜን ኢትዮጵያው ጦርነት በፕሪቶርያው የሰላም ስምምነት መፈረም ከቆመ በኋላ እየሰፋ መምጣቱን፣ አመራሮቹ የሚሰጧቸው የተናጠል መግለጫዎች ያመለክታሉ፡፡
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ፣ ባለፈው ሰኞ፣ ሐምሌ 22 ቀን 2016 ዓ.ም. ለድምፂ ወያነ ቴሌቪዥን በሰጡት ቃለ መጠይቅ፣ በፓርቲው ውስጥ ልዩነቶች እየሰፉ መምጣታቸውን ጠቁመዋል፡፡
ይኸው...