AMHARIC.VOANEWS.COM
የሸበሌ ወንዝ ሙላት በሁለት የሶማሌ ክልል ወረዳዎች ሰብሎችን ማውደሙ ተገለጸ
በባሌ ተራራማ ስፍራዎች የጣለውን ከባድ ዝናም ተከትሎ ከወሰኑ አልፎ የሞላው የሸበሌ ወንዝ ባስከተለው የጎርፍ መጥለቅለቅ፣ በሶማሌ ክልል ሁለት ወረዳዎች ውስጥ የሚገኙ የእርሻ ማሳዎችን ማውደሙ ተገለጸ፡፡ ባለፉት ሦስት ዓመታት፣ ነዋሪዎችን ከወንዙ ዳርቻ በማንሣት በከፍተኛ ቦታዎች የማስፈር ሥራ መሠራቱን ያስታወሰው የክልሉ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽን ቢሮ፣ ጎርፉ፥ በሰው፣ በእንስሳት እና በመሠረተ ልማት ላይ ያደረሰው ጉዳት አለመኖሩን አስታውቋል። በያዝነው ነሐሴ...
0 Comments 0 Shares