AMHARIC.VOANEWS.COM
ኒዤር ከዩክሬን ጋራ የነበራትን የዲፕሎማሲ ግንኙነት አቋረጠች
በማሊ የሚገኙ አማጺያን የሃገሪቱን ወታደሮችና የዋግነር ቅጥረኛ ቡድን አባላትን ባለፈው ወር ሲገድሉ አስፈላጊዎን መረጃ እንደሰጠች ዩክሬን ማስታወቋን ተከትሎ፣ በኒዤር የሚገኘው ሁንታ ከትላንት ማክሰኞ ጀምሮ የዲፕሎማሲ ግንኙነት ማቋረጡን አስታውቋል። የኒዤር ውሳኔ የመጣው ጎረቤት ማሊም ባለፈው እሁድ ግንኙነቷን እንዳቋረጠች ማስታወቋን ተከትሎ ነው። ዩክሬን የማሊን ውሳኔ “አርቆ የማያስብና ችኩል” ስትል ገልጻለች፡፡ ዲፕሎማሲያዊ ቅራኔው የተከሰተው የዩክሬን...
0 Comments 0 Shares