በሃሪስ የእጩ ምክትል ፕሬዚዳንት ምርጫ ላይ የባለሞያዎች አስተያየት
የዩናይትድ ስቴትስ ምክትል ፕሬዚዳንት ካማላ ሃሪስ፣ የሚኔሶታ አገረ ገዢ ቲም ዎልዝን እጩ ምክትል ፕሬዚዳንታቸው እንዲኾኑ መርጠዋቸዋል።
የአሜሪካ ድምፅም፣ ነዋሪነታቸው በዋሽንግተን ዙሪያ የኾነ የዴሞክራቲክ እና የሪፐብሊካን ፓርቲዎች ደጋፊዎችን በዚኹ ጉዳይ ላይ አነጋግሯል፡፡
የተመዘገቡ ዴሞክራት የኾኑት የሕግ ባለሞያው አቶ ዳንኤል ውብሸት፣ ቲም ዎልዝ በምርጫው ወሳኝ ድምፅ ከሚገኝበት ማዕከላዊ-ምዕራብ(ሚድ ዌስት) አካባቢ የመጡ መኾናቸውን ጠቅሰው፣ “ዲሞክራቶች...