የጀርመን ቻንስለር አንገላ መርከል በፍልሰተኞች ጉዳይ ዙሪያ ከአጎራባች ሀገሮች ጋር እንደሚነጋገሩ ማስታወቃቸውን ተከትሎ የወቅቱን የአውሮፓ የኢሚግሬሽን ቀውስ ለጊዜውም ቢሆን ለመቀለበስ ተችሉዋል። መርክል ይህን ያደረጉት የገዢው ጥምረታቸው ያሉት ወግ አጥባቂዎቹ የሀገሪቱን የጥገኝነት ደንቦች እንዲያጠብቁ የሁለት ሳምንት ጊዜ መስጠታቸውን ተከትሎ ነው።
የጀርመን ቻንስለር አንገላ መርከል በፍልሰተኞች ጉዳይ ዙሪያ ከአጎራባች ሀገሮች ጋር እንደሚነጋገሩ ማስታወቃቸውን ተከትሎ የወቅቱን የአውሮፓ የኢሚግሬሽን ቀውስ ለጊዜውም ቢሆን ለመቀለበስ ተችሉዋል። መርክል ይህን ያደረጉት የገዢው ጥምረታቸው ያሉት ወግ አጥባቂዎቹ የሀገሪቱን የጥገኝነት ደንቦች እንዲያጠብቁ የሁለት ሳምንት ጊዜ መስጠታቸውን ተከትሎ ነው።
0 Comments
0 Shares