AMHARIC.VOANEWS.COM
ሩሲያ በዩክሬን ዶነስክ ግዛት ባደረሰችው ጥቃት አምስት ሰዎች ተደገሉ፤ 15 ቆሰሉ
ሩሲያ በዩክሬን ምስራቃዊ ክልል በምትገኘው ዶነስክ ግዛት ባደረሰችው ጥቃት አምስት ሲቪሎች ሲገደሉ፣ 15 ሰዎች መቁሰላቸውን የአካባቢው ባለሥልጣናት አስታወቁ። የዶነስክ ገዥ ቫዲም ፊላሽኪን ዛሬ እሁድ ስለጥቃቱ ከተናገሩ በኋላ፣ ሌሎች የዩክሬን ባለሥልጣናት ሩሲያ በምስራቅ እና በደቡብ የዩክሬን አካባቢዎች ያደረሰችው ጥቃት ተጨማሪ ሲቪሎች ማቁሰሉን አስታውቀዋል። ሞስኮ በዩክሬን ማዕከላዊ የኢንዱስትሪ አካባቢ እያካሄደች ላለችው ወራት የፈጀ የማጥቃት ርምጃ፣ ተጨማሪ...
0 Comments 0 Shares