AMHARIC.VOANEWS.COM
እንግሊዝ ውስጥ 8 ሰዎች በስለት ተወጉ
ዛሬ ሰኞ እንግሊዝ ውስጥ ቢያንስ ስምንት ሰዎች በስለት መዋጋታቸው ተነገረ፡፡ በሰሜን ምዕራብ እንግሊዝ ሳውዝፖርት ውስጥ በደረሰው ከዚህ አደጋ ጋር በተያያዘ አንድ ሰው በቁጥጥር ስር መዋሉም ተነግሯል፡፡ በአካባቢው የሚገኝ የህጻናት ሆስፒታል ድርጊቱን ትልቅ አደጋ ሲል፣ የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር በጣም አስደንጋጭ ብለውታል፡፡ የሰሜን ምዕራብ አምቡላንስ አገልግሎት የአልደር ሄይ ህጻናት ሆስፒታልን ጨምሮ ወደ ሶስት የተለያዩ ሆስፒታሎች የተወሰዱ በስለት...
0 Comments 0 Shares