(ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ግጭት በተፈጠረባቸው የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል አካባቢዎች ከሚገኙ ነዋሪዎች ጋር ውይይት ያደርጋሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው እለት በሃዋሳና ወላይታ ሶዶ ከተሞች በመገኘት ከነዋሪዎች ጋር የሚወያዩ ይሆናል። ነገ ረቡዕ ደግሞ በወልቂጤ ከተማ በመገኘት ከከተማዋና አካባቢዋ ነዋሪዎች ጋር ይወያያሉ። ውይይቱ በከተሞቹ ባለፉት ቀናት የተፈጠረውን ግጭት ተከትሎ የሚደረግ ነው። ባለፉት […]
(ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ግጭት በተፈጠረባቸው የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል አካባቢዎች ከሚገኙ ነዋሪዎች ጋር ውይይት ያደርጋሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው እለት በሃዋሳና ወላይታ ሶዶ ከተሞች በመገኘት ከነዋሪዎች ጋር የሚወያዩ ይሆናል። ነገ ረቡዕ ደግሞ በወልቂጤ ከተማ በመገኘት ከከተማዋና አካባቢዋ ነዋሪዎች ጋር ይወያያሉ። ውይይቱ በከተሞቹ ባለፉት ቀናት የተፈጠረውን ግጭት ተከትሎ የሚደረግ ነው። ባለፉት […]
WWW.ETHIOPIAFIRST.COM
ጠ/ሚ ዶክተር አብይ ከሃዋሳ፣ ወላይታ ሶዶ እና ወልቂጤ ከተማ ነዋሪዎች ጋር ይወያያሉ
(ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ግጭት በተፈጠረባቸው የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል አካባቢዎች ከሚገኙ ነዋሪዎች ጋር ውይይት ያደርጋሉ።ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው እለት በሃዋሳና ወላይታ ሶዶ ከተሞች በመገኘት ከነዋሪዎች ጋር የሚወያዩ ይሆናል።ነገ ረቡዕ ደግሞ በወልቂጤ ከተማ በመገኘት ከከተማዋና አካባቢዋ ነዋሪዎች ጋር ይወያያሉ።ውይይቱ በከተሞቹ ባለፉት ቀና
0 Comments 0 Shares