(EBC)- ዶ/ር ይነገር ደሴ አዲሱን ሹመት እስካገኙበት ጊዜ ድረስ የብሄራዊ ፕላን ኮሚሽን ኮሚሽነር እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የቦርድ ሰብሳቢ ሆነው በማገልገል ላይ ነበሩ፡፡ አዲሱ ገዥ እስካሁን ድረስ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክን ላለፉት 13 ዓመታት በገዥነት ሲያገለግሉ የቆዩቱን አቶ ተክለወልድ አጥናፉን በመተካት ነው የተሾሙት፡፡ ከዚህ ቀደምም የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ የነበሩ ሲሆን፣ ሒልተን ሆቴልን የሚያስተዳድረው የኢትዮጵያ ሆቴሎች […]
(EBC)- ዶ/ር ይነገር ደሴ አዲሱን ሹመት እስካገኙበት ጊዜ ድረስ የብሄራዊ ፕላን ኮሚሽን ኮሚሽነር እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የቦርድ ሰብሳቢ ሆነው በማገልገል ላይ ነበሩ፡፡ አዲሱ ገዥ እስካሁን ድረስ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክን ላለፉት 13 ዓመታት በገዥነት ሲያገለግሉ የቆዩቱን አቶ ተክለወልድ አጥናፉን በመተካት ነው የተሾሙት፡፡ ከዚህ ቀደምም የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ የነበሩ ሲሆን፣ ሒልተን ሆቴልን የሚያስተዳድረው የኢትዮጵያ ሆቴሎች […]
0 Comments
0 Shares