የተባበሩት ዓረብ ኤምሬትስ አልጋ ወራሽ በአዲስ አበባ
ነአምን አሸናፊ
Sun, 06/17/2018 - 15:42
የተባበሩት ዓረብ ኤምሬትስ አልጋ ወራሽ በአዲስ አበባ ነአምን አሸናፊ Sun, 06/17/2018 - 15:42
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
የተባበሩት ዓረብ ኤምሬትስ አልጋ ወራሽ በአዲስ አበባ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
ዓርብ ሰኔ 8 ቀን 2010 ዓ.ም. አዲስ አበባ የገቡትን የተባበሩት ዓረብ ኤምሬትስ አልጋ ወራሽ ሼክ መሐመድ ቢን ዛይድ አልናህያን፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ከቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ከተቀበሉ በኋላ ራሳቸው በሚያሽከረክሩት አውቶሞቢል አሳፍረው ወደ ጉብኝት መዳረሻቸው ወስደዋቸዋል፡፡
0 Comments 0 Shares