ወደሄይቲ ስለዘመቱት ፖሊሶች ኬኒያዊያን ምን ይላሉ?
“በገዛ ሀገራችን ሰላም ሳይኖር ፖሊሶች ወደሄይቲ መላክ ለምን አስፈለገ" ኬኒያዊያን
አራት መቶ የኬኒያ የጸጥታ አስከባሪ ፖሊሶች በዚህ ሳምንት ሄይቲ ገብተዋል። ፖሊሶቹ የተላኩት በጉልበተኛ ወሮበሎች ሁከት እየታመሰች ያለችውን የካሪቢያኗን ሀገር ለማረጋጋት እና ዲሞክራሲያዊ አስተዳደር አንዲመለስ ከሌሎች ሀገሮች ፖሊሶች ጋራ ኾነው ለመርዳት ነው፡፡ በሌላ በኩል ኬኒያ ውስጥ በቀረበው የግብር ጭማሪ ረቂቅ ሕግ የተነሳ የተቀሰቀሰው ተቃውሞ ቀጥሏል፡፡
ፓርላማውን...