AMHARIC.VOANEWS.COM
ባይደን እና ትራምፕ በመጀመሪያው የምርጫ ዘመኑ ፕሬዝደንታዊ ክርክራቸው ብርቱ ቃላት ሲለዋወጡ አምሽተዋል
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንትነታዊ እጩዎች ጆ ባይደን እና ዶናልድ ትራምፕ ለያዝነው የፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ዘመን የመጀመሪያቸው የሆነውን ክርክር በትላንትናው ምሽት አካሂደዋል። የአሜሪካ ድምጿ ካላ ዩ ክርክሩ ከተካሄደባት አትላንታ ጆርጂያ ያደረሰችንን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
0 Comments 0 Shares