AMHARIC.VOANEWS.COM
የኔዘርላንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር የኔቶ ዋና ፀሃፊ ሆነው ተመረጡ
የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪዳን ድርጅት (ኔቶ) ዓባል ሃገራት የኔዘርላንዱን ጠቅላይ ሚኒስትር ማርክ ሩተ ቀጣዩ የቃል ኪዳኑ ዋና ጸሃፊ አድርገው መርጠዋል። ድርጅቱ ምርጫውን ያደረገው በዩክሬን ያለው ጦርነት ተፋፍሞ በቀጠለበት እንዲሁም አሜሪካ ቃል ኪዳኑን በተመለከተ ወደፊት የሚኖራት አመለካከት በእርግጠኝነት ባልታወቀበት ሁኔታ ነው። ማርክ ሩተ በመጪው ጥቅምት ሥልጣኑን ይረከባሉ። የወቅቱ የቃል ኪዳኑ ዋና ጸሃፊ የሆኑትን የቀድሞው የኖርዌይ ጠቅላይ ሚኒስትር...
0 Comments 0 Shares