AMHARIC.VOANEWS.COM
​ሩቶ የታክስ ጭማሪውን ሃሳብ ቢሰርዙም በኬንያ ተቃውሞው ቀጥሏል
በኬንያ ሞት ያስከተለ ተቃውሞ የጫረውን የታክስ ጭማሪ ረቂቅ ሕግ እንደማያጸድቁ የሃገሪቱ ፕሬዝደንት ዊሊያም ሩቶ ቢያስታውቁም፣ ዛሬ ሐሙስም ተቃውሞው ቀጥሎ፣ ፖሊስ የጎማ ጥይትና አስለቃሽ ጋዝ ሲትኩስ ውሏል። በአብዛኛው በወጣት ኬንያውያን የሚመራው ተቃውሞ ባለሥልጣናት ያልተዘጋጁበት ጉዳይ እንደሆነና የሩቶ መንግስትም በውይይት በመፍታት እና ተቃውሞውን በሃይል በመደፍጠጥ መካከል እንዲዋዥቅ አድርጎታል። በደርዘን የሚቆጠሩ ተቃዋሚዎች በማዕከላዊው የናይሮቢ ክፍል...
0 Comments 0 Shares