በኢትዮጵያ አራት ክልሎች ቀሪ እና ድጋሚ ምርጫ ተካሔደ
በኢትዮጵያ፣ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልልን ጨምሮ በአራት ክልሎች፣ ትላንት እሑድ፣ የስድስተኛው ዙር ቀሪ እና ድጋሚ ምርጫ መካሔዱን፣ የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ።
የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኀይሉ፣ የምርጫውን መጠናቀቅ አስመልክተው፣ ትላንት ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ፣ ምርጫው፥ በቤንሻንጉል ጉምዝ፣ በአፋር፣ በሶማሌ እና በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልሎች መከናወኑን ተናግረዋል።
በጸጥታ ችግር ምክንያት ምርጫ ያልተካሔደባቸው 40 የምርጫ ጣቢያዎችም እንዳሉ ሰብሳቢዋ...