ዩክሬን የሩሲያ ነዳጅ ማጣሪያዎችን በድሮን ማጥቃት መጀመሯን አስታወቀች
ዩክሬን ዛሬ ዐርብ በደቡባዊ ሩሲያ በሚገኙ በርካታ የነዳጅ ማጣሪያ ፋብሪካዎች እና ወታደራዊ ማዕከላት ላይ በሰው አልባ አውሮፕላኖች (ድሮኖች) ጥቃት ማድረሷን አስታወቀች።
ሞስኮ በጥቃቱ የአንድ ሰው ህይወት ማለፉን እና 114 ድሮኖችን ከጥቅም ውጭ ማድረጓን ተናግራለች።
ኪቭ የሞስኮን ወታደራዊ ኃይል የሚያጠናክሩ በመሆናቸው ፍትሃዊ ኢላማዎች ናቸው ያላቻቸውን በሩሲያ ውስጥ የሚገኙ የነዳጅ ፋብሪካዎች ላይ በቅርብ ወራት ውስጥ በርካታ ጥቃቶችን ፈጽማለች።
ሩሲያም...