በሀዋሳ ከተማ የተከበረውን የሲዳማ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ የፊቼ ጨምበላላ ባህል ዋዜማ ተከትሎ የተፈጠረው ግጭት በዛሬው ዕለት ተባብሶ መዋሉን ያነጋገርናቸው ነዋሪዎች ገለጹ። ግጭቱ ወደ ብሔር እንዲያድግ የሚፈልጉ አካላት እንዳሉ የሚናገሩም አሉ።
በሀዋሳ ከተማ የተከበረውን የሲዳማ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ የፊቼ ጨምበላላ ባህል ዋዜማ ተከትሎ የተፈጠረው ግጭት በዛሬው ዕለት ተባብሶ መዋሉን ያነጋገርናቸው ነዋሪዎች ገለጹ። ግጭቱ ወደ ብሔር እንዲያድግ የሚፈልጉ አካላት እንዳሉ የሚናገሩም አሉ።
AMHARIC.VOANEWS.COM
የሀዋሳ ከተማ የነዋሪዎች ግጭት - ነዋሪዎች አነጋግረናል
በሀዋሳ ከተማ የተከበረውን የሲዳማ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ የፊቼ ጨምበላላ ባህል ዋዜማ ተከትሎ የተፈጠረው ግጭት በዛሬው ዕለት ተባብሶ መዋሉን ያነጋገርናቸው ነዋሪዎች ገለጹ። ግጭቱ ወደ ብሔር እንዲያድግ የሚፈልጉ አካላት እንዳሉ የሚናገሩም አሉ።
0 Comments 0 Shares