በሶማሊያ ውስጥ ይንቀሳቀሳል የሚባለው የአይኤስ ቡድን እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ የአልሻባብን ያህል በአገሪቱ እና በአካባቢው የደኅንነት ስጋት ይሆናል ተብሎ አይታሰብም ነበር። ነገር ግን ቡድኑ በአሁኑ ጊዜ የሚያደርጋቸው እንቅስቃሴዎች እየተጠናከሩ መሆናቸውን የደኅንነት ምንጮች ይናገራሉ። በቅርቡም አሜሪካ የቡድኑን መሪ እና አባላቱን ዒላማ ያደረገ የአየር ጥቃት ፈጽማለች። ለመሆኑ የአይኤስ-ሶማሊያ መሪ አብዲቃድር ሙሚን ምን ነው?
በሶማሊያ ውስጥ ይንቀሳቀሳል የሚባለው የአይኤስ ቡድን እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ የአልሻባብን ያህል በአገሪቱ እና በአካባቢው የደኅንነት ስጋት ይሆናል ተብሎ አይታሰብም ነበር። ነገር ግን ቡድኑ በአሁኑ ጊዜ የሚያደርጋቸው እንቅስቃሴዎች እየተጠናከሩ መሆናቸውን የደኅንነት ምንጮች ይናገራሉ። በቅርቡም አሜሪካ የቡድኑን መሪ እና አባላቱን ዒላማ ያደረገ የአየር ጥቃት ፈጽማለች። ለመሆኑ የአይኤስ-ሶማሊያ መሪ አብዲቃድር ሙሚን ምን ነው?
0 Comments
0 Shares