AMHARIC.VOANEWS.COM
በሉዊዚያና አሥርቱ ትዕዛዛት በትምህርት ክፍል ውስጥ እንዲሰቀል የሚያዝ አዋጅ ጸደቀ
በአሜሪካ በሉዊዚያና ግዛት አሥርቱ ትዕዛዛት በሕዝብ ትምህርት ቤት ክፍሎች ውስጥ እንዲሰቀል ትላንት ረቡዕ በአዋጅ ተደንግጓል። ውሳኔው በሪፐብሊካኖች ቁጥጥር ሥር ያለው የግዛቲቱ የሕግ አውጪ ም/ቤት የወግ አጥባቂዎችን አጀንዳ ለማስፈጸም የወሰደው ሌላ እርምጃ እንደሆነ በመነገር ላይ ነው። በሪፐብሊካዊው ሃገረ ገዥ ጄፍ ላንድሪ ትላንት የተፈረመው ሕግ፣ የፖስተር መጠን ያለውና በቀላሉ መነበብ የሚችል አሥርቱን ትዕዛዝ የያዘ ሰሌዳ በመንግስት በጀት በሚንቀሳቀሱና...
0 Comments 0 Shares