AMHARIC.VOANEWS.COM
በኖኖ ወረዳ የሠርግ ላይ ጥቃት ሙሽሮችን ጨምሮ 27 ሰዎች መገደላቸው ተገለጸ
በምዕራብ ሸዋ ዞን በኖኖ ወረዳ፣ ባለፈው ሳምንት ቅዳሜ፣ በሠርግ ሥነ ሥርዓት ላይ በተፈጸመ ጥቃት 27 ሰዎች መገደላቸውንና ሌሎች 17 መቁሰላቸውን፣ በወረዳው የቢፍቱ ጃለላ ቀበሌ አስተዳዳር እና ተጎጂዎች ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል፡፡ ጥቃቱ የደረሰበት የጊፍቲ ጃለላ ቀበሌ ሊቀ መንበር አቶ ነስሩ ዑመር፣ በዕለቱ ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ በተወረወረው ቦምብ እና በተከፈተው ተኩስ ከተገደሉት ውስጥ ተጋቢ ሙሽሮችም እንደሚገኙበት ገልጸዋል። ጥቃቱን ተከትሎ...
0 Comments 0 Shares