AMHARIC.VOANEWS.COM
የአሜሪካ ኀይሎች ቀይ ባሕር ላይ ስድስት የሁቲ ድሮኖችን ደመሰሱ
የዩናይትድ ስቴትስ ጦር፣ በቀይ ባሕር ላይ በኢራን በሚደገፉ የሁቲ ዐማፅያን የሚንቀሳቀሱ ስድስት ሰው አልባ አውሮፕላኖችን አወደመ። ጥቃቱ የደረሰው፣ የሁቲ ዐማፅያን ሁለተኛው የንግድ መርከባቸው መስጠሙ በተረጋገጠበት ተመሳሳይ ቀን ነው፡፡ የዩናይትድ ስቴትስ ወታደራዊ ማዕከላዊ ዕዝ፣ ትላንት ኀሙስ በባሕሩ ላይ የነበሩ አራት ሰው አልባ መርከቦችንና ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ ሁለት ድሮኖችን ማውደሙን አስታውቋል። በጥቃቱ፣ በዩናይትድ ስቴትስ በኩል የተገለጸ...
0 Comments 0 Shares