(ኤፍ.ቢ.ሲ)- የአዲግራት ከተማ ነዋሪዎች የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ የኢትዮ-ኤርትራ ጉዳይን አስመልክቶ ያሳለፈውን ውሳኔ በመቃወም ዛሬ ሰለማዊ ሰልፍ አካሄዱ። ሰልፈኞቹ፥ የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ የአልጀርስ ስምምነትና የድምበር ኮሚሽን ውሳኔን ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ ሙሉ በሙሉ መቀበሉን በመቃወም ነው ሰላማዊ ሰልፉን ያካሄዱት። ነዋሪዎቹ በኢትዮጵያና ኤርትራ ህዝብ መካከል ሰላም ለመፍጠር የሚደረገው ጥረት እንደሚደግፉ የገለፁ ሲሆን፥ ይሁን እንጂ “መሬትን […]
(ኤፍ.ቢ.ሲ)- የአዲግራት ከተማ ነዋሪዎች የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ የኢትዮ-ኤርትራ ጉዳይን አስመልክቶ ያሳለፈውን ውሳኔ በመቃወም ዛሬ ሰለማዊ ሰልፍ አካሄዱ። ሰልፈኞቹ፥ የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ የአልጀርስ ስምምነትና የድምበር ኮሚሽን ውሳኔን ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ ሙሉ በሙሉ መቀበሉን በመቃወም ነው ሰላማዊ ሰልፉን ያካሄዱት። ነዋሪዎቹ በኢትዮጵያና ኤርትራ ህዝብ መካከል ሰላም ለመፍጠር የሚደረገው ጥረት እንደሚደግፉ የገለፁ ሲሆን፥ ይሁን እንጂ “መሬትን […]
0 Comments
0 Shares