የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ “ከአሁን ወዲያ ከሰሜን ኮርያ የሚደቀን የኑክሌር አደጋ የለም” ሲሉ ዛሬ ተናግረዋል። ፕሬዚዳንቱ ይህን ያሉት ከሰሜን ኮርያው መሪ ኪም ዦንግ ኡን ጋር ሲንጋፖር ላይ ተነጋገረው ከተመለሱ በኋላ ነው።
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ “ከአሁን ወዲያ ከሰሜን ኮርያ የሚደቀን የኑክሌር አደጋ የለም” ሲሉ ዛሬ ተናግረዋል። ፕሬዚዳንቱ ይህን ያሉት ከሰሜን ኮርያው መሪ ኪም ዦንግ ኡን ጋር ሲንጋፖር ላይ ተነጋገረው ከተመለሱ በኋላ ነው።
0 Comments
0 Shares