(ሪፖርተር)- በቀድሞ የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር በነበሩት ይልቃል ጌትነት (ኢንጂነር) የሚመራው የኢትዮጵያውያን አገር አቀፍ ንቅናቄ (ኢሃን)፣ የኢሕአዴግ ሥራ አስፈጻሚ ታሪክ ይቅር የማይለው አገራዊ ክህደት መፈጸሙን አስታወቀ፡፡ ኢሃን ሰኔ 3 ቀን 2010 ዓ.ም. በኢትዮጵያ ሆቴል በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ እንደገለጸው፣ ኢትዮጵያውያን ለተከታታይ ትወልዶች በከፈሉት መስዋዕትነት ሉዓላዊነቷንና ነፃነቷን አስከብራ የኖረች አገር ነበረች፡፡ ይኼንን የትውልዶች ብሔራዊ ክብር በመናድ የኢሕአዴግ ሥራ […]
(ሪፖርተር)- በቀድሞ የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር በነበሩት ይልቃል ጌትነት (ኢንጂነር) የሚመራው የኢትዮጵያውያን አገር አቀፍ ንቅናቄ (ኢሃን)፣ የኢሕአዴግ ሥራ አስፈጻሚ ታሪክ ይቅር የማይለው አገራዊ ክህደት መፈጸሙን አስታወቀ፡፡ ኢሃን ሰኔ 3 ቀን 2010 ዓ.ም. በኢትዮጵያ ሆቴል በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ እንደገለጸው፣ ኢትዮጵያውያን ለተከታታይ ትወልዶች በከፈሉት መስዋዕትነት ሉዓላዊነቷንና ነፃነቷን አስከብራ የኖረች አገር ነበረች፡፡ ይኼንን የትውልዶች ብሔራዊ ክብር በመናድ የኢሕአዴግ ሥራ […]
WWW.ETHIOPIAFIRST.COM
ኢሃን መንግሥት ታሪክ ይቅር የማይለው አገራዊ ክህደት ፈጽሟል አለ
(ሪፖርተር)- በቀድሞ የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር በነበሩት ይልቃል ጌትነት (ኢንጂነር) የሚመራው የኢትዮጵያውያን አገር አቀፍ ንቅናቄ (ኢሃን)፣ የኢሕአዴግ ሥራ አስፈጻሚ ታሪክ ይቅር የማይለው አገራዊ ክህደት መፈጸሙን አስታወቀ፡፡ኢሃን ሰኔ 3 ቀን 2010 ዓ.ም. በኢትዮጵያ ሆቴል በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ እንደገለጸው፣ ኢትዮጵያውያን ለተከታታይ ትወልዶች በከፈሉት መስዋዕትነት ሉዓላዊነቷንና ነፃነቷ
0 Comments 0 Shares