(ኤፍ.ቢ.ሲ)- በደቡብ ክልል ሀዋሳ እና ወልቂጤ ከተሞች ተፈጥረው በነበሩ የፀጥታ ችግሮች ምክንያት በሰው እና በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ገለፀ። የክልል ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር አህመድላዲን ጀማል ሰሞኑን በሃዋሳ እና ወልቂጤ ከተሞች መጠነኛ ግጭቶች ተከስተዉ እንደነበር ለፋና በሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ተናግረዋል። በሃዋሳ የሲዳማ ብሄረሰብ የዘመን መለወጫ በአልን ምክንያት በማድረግ ወደ ከተማው የሚገባውን ቁጥሩ ከፍያለን […]
(ኤፍ.ቢ.ሲ)- በደቡብ ክልል ሀዋሳ እና ወልቂጤ ከተሞች ተፈጥረው በነበሩ የፀጥታ ችግሮች ምክንያት በሰው እና በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ገለፀ። የክልል ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር አህመድላዲን ጀማል ሰሞኑን በሃዋሳ እና ወልቂጤ ከተሞች መጠነኛ ግጭቶች ተከስተዉ እንደነበር ለፋና በሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ተናግረዋል። በሃዋሳ የሲዳማ ብሄረሰብ የዘመን መለወጫ በአልን ምክንያት በማድረግ ወደ ከተማው የሚገባውን ቁጥሩ ከፍያለን […]
WWW.ETHIOPIAFIRST.COM
በሃዋሳና ወልቂጤ ተፈጥረው በነበሩ የፀጥታ ችግሮች ምክንያት በሰውና ንብረት ላይ ጉዳት ደርሷል- የደቡብ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን
(ኤፍ.ቢ.ሲ)- በደቡብ ክልል ሀዋሳ እና ወልቂጤ ከተሞች ተፈጥረው በነበሩ የፀጥታ ችግሮች ምክንያት በሰው እና በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ገለፀ።የክልል ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር አህመድላዲን ጀማል ሰሞኑን በሃዋሳ እና ወልቂጤ ከተሞች መጠነኛ ግጭቶች ተከስተዉ እንደነበር ለፋና በሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ተናግረዋል።በሃዋሳ የሲዳማ ብሄረሰብ የዘመን መለወጫ በአልን ምክን
0 Comments 0 Shares