(ኤፍ ቢ ሲ) በወልቂጤ ከተማ በተፈጠረው ግጭት የሰው ህይወት ማለፉን እና በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን የጉራጌ ዞን አስተዳዳር አስታወቀ። የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ፈቱ ሰማን እንዳሉት፥ በተፈጠረው ግጭት የአንድ ሰው ህይወት አልፏል። ከዚህ በተጨማሪም በግጭቱ በሰባት ሰዎች ላይ የመቁሰል አደጋ መድረሱንም ተናግረዋል። በግጭቱ ሳቢያም በርካታ የመኖሪያ ቤቶች እና ሱቆች መቃጠላቸውን እና ንብረት መውደሙንም ነው የተናገሩት። […]
(ኤፍ ቢ ሲ) በወልቂጤ ከተማ በተፈጠረው ግጭት የሰው ህይወት ማለፉን እና በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን የጉራጌ ዞን አስተዳዳር አስታወቀ። የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ፈቱ ሰማን እንዳሉት፥ በተፈጠረው ግጭት የአንድ ሰው ህይወት አልፏል። ከዚህ በተጨማሪም በግጭቱ በሰባት ሰዎች ላይ የመቁሰል አደጋ መድረሱንም ተናግረዋል። በግጭቱ ሳቢያም በርካታ የመኖሪያ ቤቶች እና ሱቆች መቃጠላቸውን እና ንብረት መውደሙንም ነው የተናገሩት። […]
0 Comments
0 Shares