የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ እና የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ሲንጋፖር ውስጥ ያካሄዱት ታሪካዊ ጉባዔ ተስፋ ሰጪ መሆኑን፣ በዓለም ዙሪያ የሚገኙ መሪዎች እየገለፁ ናቸው።
የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ እና የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ሲንጋፖር ውስጥ ያካሄዱት ታሪካዊ ጉባዔ ተስፋ ሰጪ መሆኑን፣ በዓለም ዙሪያ የሚገኙ መሪዎች እየገለፁ ናቸው።
0 Comments
0 Shares